***************
ዛሬ በተጀመረው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት መርሃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የ2024/2025 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት የተጀመረ ሲሆን ምሽት 4 ሰዓት ላይ ማንቸስተር ዩናይትድ ከፉልሃም ጋር የውደድር ዘመኑን የመጀመሪያ ጨዋታ አድርገዋል፡፡
በዚህም በጨዋታው ማንቸስተር ዩናይትድ ተቀይሮ የገባው ጆሽዋ ዚርኪዝ በ87ኛው ደቂቃ ባስቆጠረው ግብ ማሸነፍ ችሏል፡፡
ፕሪሚየር ሊጉ ነገ ሲቀጥል ኢፕስዊች ከሊቨርፑል፣ አርሰናል ከወልቭስ፣ ኢቨርተን ከብራይተን፣ ኒውካስል ከሳውዝሃምፕተን፣ ዌስትሃም ከአስቶንቪላ እና ኖቲንግሃምፎረስት ከቦርንማውዝ ይጫወታሉ፡፡
ማንቸስተር ዩናይትድ በፕሪሚየር ሊግ የመክፈቻ ጨዋታ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸነፈ
***************
ዛሬ በተጀመረው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት መርሃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ ፉልሃምን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የ2024/2025 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት የተጀመረ ሲሆን ምሽት 4 ሰዓት ላይ ማንቸስተር ዩናይትድ ከፉልሃም ጋር የውደድር ዘመኑን የመጀመሪያ ጨዋታ አድርገዋል፡፡
በዚህም በጨዋታው ማንቸስተር ዩናይትድ ተቀይሮ የገባው ጆሽዋ ዚርኪዝ በ87ኛው ደቂቃ ባስቆጠረው ግብ ማሸነፍ ችሏል፡፡
ፕሪሚየር ሊጉ ነገ ሲቀጥል ኢፕስዊች ከሊቨርፑል፣ አርሰናል ከወልቭስ፣ ኢቨርተን ከብራይተን፣ ውካስል ከሳውዝሃምፕተን፣ ዌስትሃም ከአስቶንቪላ እና ኖቲንግሃምፎረስት ከቦርንማውዝ ይጫወታሉ፡፡